ምዕራፍ፡፩። ፩፤ ቶሎ፡ይሆን፡ዘንድ፡የሚገባውን፡ነገር፡ ለባሪያዎቹ፡ያሳይ፡ዘንድ፡እግዚአብሔር፡ለኢ የሱስ፡ክርስቶስ፡የሰጠው፡በእርሱም፡የትገ ለጠው፡ይህ፡ነው፥ እየሱስም፡በመልአኩ ፡ ፪፤ ልኮ፡ለባሪያው፡ሰዮሐንስ፡አመለከተ፥ እር ሱም፡ለእግዚአብሔር፡ቃልና፡ለኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ምስክር፡ላየውም ፡ሁሉ፡መሰ ፫፤ ከረ። ዘመኑ፡ቀርቦአልና፡የሚያነበው፥ የትን ቢቱን፡ቃል፡የሚሰሙትና፡በውስጡ፡የተጻ ፈውን፡የሚጠብቁት፡ብፁዓን፡ናቸው። ፬፭፤ ዮሐንስ፡በእስያ፡ላሉት፡ለሰባቱ፡አብያተ፡ ክርስቲያናት፤ ካለውና፡ከነበረው፡ከሚመጣውም፥ በዙፋ ኑም፡ፊት፡ካሉት፡ከሰባቱ፡መናፍስት፡ከታ መነውም፡ምስክር፡ከሙታንም፡በኩር፡የምድ ርም፡ነገስታት፡ገዥ፡ከሆነ፡ከኢየሱስ፡ክር ስቶስ፡ጸጋና፡ሰላም፡ለአናንተ፡ይሁን። ለወደደን፡ከሃጢአታችንም፡በደሙ፡ ፮፤ ላጠበን፥ መንግሥትም፡ለአምላኩና፡ለአባ ቱም፡ካህናት፡እንድንሆን፡ላደረገ፥ ለእርሱ፡ ከዘላለም፡እስከ፡ዘላለም፡ድረስ፡ክብርና፡ ፯፤ ሃይል፡ይሁን፡አሜን። እነሆ፡ከደመና፡ ጋር፡ይመጣል፤ ዓይንም፡ሁሉ፡የወጉትም፡ ያዩታል፥ የምድርም፡ወገኖች፡ሁሉ፡ስለ፡ እርሱ፡ዋይ፡ዋይ፡ይላሉ። አወን፥ አሜን። ፰፤ ያለውና፡የነበረው፡የሚመጣውም፡ሁሉ ንም፡የሚገዛ፡ጌታ፡አምላክ፦ አልፋና፡ ዖሜጋ፡እኔ፡ነኝ፡ይላል። ፱፤ እኔ ፡ወንድማችሁ፡የሆንሁ፡ከእናንተም፡ ጋር፡አብሬ፡መከራውንና፡መንግስቱን፡የኢ የሱስ፡ክርስቶስንም፡ትዕግስት፡የምካፈል፡ ዮሐንስ፡ስለ፡እግዚአብሔር፡ቃልና፡ስለ፡ ኢየሱስ፡ምስክር፡ፍጥሞ፡በምትባል፡ደሴት፡ ፲፤ ነበርሁ። በጌታ፡ቀን፡በመንፈስ፡ነበርሁ፥ በኋላዬም፡የመለከትን፡ድምፅ፡የሚመስል፡ ፲፩ ታላቅ፡ድምፅ፡ሰማሁ፥ እንዲሁም፦ የምታየ ውን፡በመጽሃፍ፡ጽፈህ፡ወደ፡ኤፌሶንና፡ ወደ፡ሰርምኔስ፡ወደ፡ጴጋርሞንም፡ወደ፡ትያ ጥሮንም፡ወደ፡ሰርዴስም፡ወደ፡ፊልድልፍ ያም፡ወደ፡ሎዶቅያም፡በእስያ፡ወዳሉት፡ወደ፡ ሰባቱ፡አብያተ፡ክርስቲያናት፡ላክ፡አለኝ። ፲፪፤ የሚናገረኝንም፡ድምፅ፡ለማየት፡ዘወር፡ አልሁ፤ ዘወርም ፡ብዬ፡ሰባት፡የወርቅ፡መቅ ረዞች፡አየሁ፥ በመቅረዞቹም፡መካከል፡የሰው፡ ልጅ፡የሚመስለውን፡አየሁ፥ እርሱም፡እስከ፡ እግሩ፡ድረስ፡ልብስ፡የለበሰው፡ደረቱንም፡ ፲፬፤ በወርቅ፡መታጠቂያ፡የታጠቀ፡ነበር። ፡ራሱና የራሱ፡ጠጉርም፡እንደ፡ነጭ፡የበግ፡ጠጉር፡ እንደ፡በረዶም፡ነጭ፡ነበሩ፥ ዓይኖቹም፡እንደ፡ ፲፭፤ እሳት፡ነበልባል፡ነበሩ፤ እግሮቹም፡በእቶን፡ የነጠረ፡የጋለ፡ናስ፡ይመስሉ፡ነበር፥ ድምፁም፡ ፲፮፤ እንደ፡ብዙ፡ውኃዎች፡ድምፅ፡ነበረ። በቀኝ፡ እጁም፡ሰባት፡ከዋክብት፡ነበሩት፥ ከአፉም፡ በሁለት፡ወገን፡የተሳለ፡ሰለታም፡ሰይፍ፡ወጣ፤ ፊቱም፡በሃይል፡እንደሚበራ፡አንደ፡ፀሐይ፡ ነበረ። ፲፯፤ ባየሁትም፡ጊዜ፡አንደ፡ሞተ፡ሰው፡ሆኜ፡ ከእግሩ፡በታች፡ወደቅሁ። ቀኝ፡እጁንም፡ ጫነብኝ፡እንዲህም፡አለኝ፦ አትፍራ፤ ፊተ ፲፰፤ ኛውና፡መጨረሻው፡ህያውም፡አኔ፡ነኝ፥ ሞቸም፡ነበርሁ፡እነሆም፡ከዘላለም፡አስክ፡ ዘላለም፡ድረስ፡ሕያው፡ነኝ፥ የሞትና፡የሲኦ ፲፱፤ ልም፡መክፈቻ፡አለኝ። እንግዲህ፡ያየኸውን፡ አሁንም፡ያለውን፡ከዚህም፡በኋላ፡ይሆን፡ ፳፤ ዘንድ፡ያለውን፡ጻፍ። በቀኝ፡እጄ፡ያየሃቸው፡ የሰባቱ፡ከዋክብትና፡የሰባቱ፡የወርቅ፡መቅ ረዞች፡ምስጢር፡ይህ፡ነው፤ ሰባቱ፡ከዋክ ብት፡የሰባቱ፡አብያተ፡ክርስቲያናት፡መላእ ክት፡ናቸው፥ ሰባቱም፡መቅረዞች፡ሰባቱ፡አብ ያተ፡ክርስቲያናት፡ናቸው።